ፊደል
ስዕል
ጥለት
ቬክተር
አይከን
3ዲ
ኢሜል: contact@geezfonts.comስልክ:+251920217656አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፳፻፲፪ ዓ/ም
የኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያንን ዕይታዊ ጥበብ አድጎ ከዘመኑ ጋር የተጣጣመ ሆኖ የማየት የሁልጊዜ ምኞቴ ነው። ኪነ-ጽሕፈትም የዕይታዊ ጥበብ ዋናው መሣሪያ እንደመሆኑ መጠን የሥነ-ጥበብ ባህላችንን ከፍ ያደርጋል ብዬ አምናለሁ።
መስራችና ዋና አበርካች
የእርስዎ ድጋፍ ስራችንን አጠናክረን እንድንቀጥልና በኢትዮጵያ እይታዊ ጥበብ ላይ ጉልህ ሚና እንድንጫወት ይረዳናል። የቻሉትን ያክል ድጋፍ ሲያደርጉልን የእርስዎን ስም በዚህ ድረ-ገጽ ላይ ከታላቅ ምስጋና ጋር የምንለጥፍ ይሆናል። ከታች በሚታዩት የባንክ አማራጮች ይደግፉን።
AWASH BANK ETHIOPIAYIKUNOAMLAK AYALEW MOLLAACC.NO 01320772077100